‎በማኦና ኮሞ ልዩ ወረዳ የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው::

‎(አሶሳ፣ ሚያዚያ 23/2017 ዓ/ም) በክልሉ ማኦና ኮሞ ልዩ ወረዳ የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢሳቅ አብዱልቃድር ገለጹ።‎በአቶ ኢሳቅ አብዱልቃድር የተመራ…

በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከጣሊያን ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር በኡራ ስደስተኞች መጠለያ ጣቢያ ለሚገኙ ስደተኞች የ 5 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የገንዛብ ድጋፍ አደረገ።

በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከጣሊያን ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር በኡራ ስደስተኞች መጠለያ ጣቢያ ለሚገኙ ስደተኞች የ 5 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የገንዛብ ድጋፍ አደረገ። ‎‎በጽ/ቤቱ የሱዳን…

የክልሉ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አመራሮችና የብልፅግና ፓርቲ ህብርት አባላት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ።

በቀን 23/2017 ዓ.ም/አሶሳ/ምርታማነት ለተሟላ ሃገራዊ ሉዓላዊነት! በሚል መሪ ሃሳብ የኮሚሽኑ የብልፅግና ፓርቲ ህብረት የብልፅግና ፓርቲ ንድፈ ሃሳብ መፅሔት የሚያዚያ/2017 እትም ላይ መነሻ አድርገው ውይይት አደርገዋል፡፡ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ በራስ አቅም…