እምቅ የተፈጥሮ ፀጋዎች ለምተው የህብረተሰቡ ህይወት በተጨባጭ እንዲለወጥ እንሰራለን ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አመራሮች ገለፁ።

እምቅ የተፈጥሮ ፀጋዎች ለምተው የህብረተሰቡ ህይወት በተጨባጭ እንዲለወጥ እንሰራለን ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አመራሮች ገለፁ። ክልሉ ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በመተባበር “በእውቀትና በክህሎት የተገነባ አመራር ለላቀ ውጤት ” በሚል…

የሰብአዊ ድጋፍ በራስ አቅም ኢንሼቲቭስ የሱፐርቪዥንና ድጋፋዊ ክትትል የማጠቃለያ ሪፖርት ተገመገመ፡፡

(አዲስ አበበ ሀምሌ 1/2017 ዓ.ም.) በኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተደረገ የሰብአዊ ድጋፍ በራስ አቅም ኢንሼቲቭስ የሱፐርቪዥንና ድጋፋዊ ክትትል የማጠቃለያ ሪፖርት ሰኔ 30/ 2017 ዓ.ም…

በክልሉ የኑሮ ውድነትን ለማቃለል ከህግ ማስከበር ጎን ለጎን ምርታማነትን ለማሳደግ የተጀመሩ ሥራዎችን ማጠናከር ይገባል::

(አሶሳ፣ ሐምሌ 04/2017 ዓ.ም) ‎በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኑሮ ውድነትን ለማቃለል ከህግ ማስከበር ጎን ለጎን ምርታማነትን ለማሳደግ የተጀመሩ ሥራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታሁን አብዲሳ ገለጹ። ‎ምክትል ርዕሰ…

የድባጤ ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት በወረዳዉ አሰተባባሪነት ለተረጂነት ቅነሳ ፈንድ የሚሆን 20 ሄክታር የአኩሪ አተር የእርሻ ሰራ አሰጀመረ።

ድባጤ:-ሐምሌ 17/2017 የድባጤ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት በወረዳዉ አስተባባሪነት ለተረጂነት ቅነሳ ፈንድ የሚዉል የአኩሪ አተር የእርሻ መሬት የወረዳዉ አመራሮች በተገኙበት ጎብኝት ተደርጓዋል። በጉብኝቱ ወቅት መንግስት ለተረጂነት ቅነሳ የሚሆን ፈንድ 20 ሄክታር…

አቶ አመንቴ ገሺ የኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ

አቶ መሀመድ አህመደኒል የኢንቨስትመንት ዘርፍ ም/ቢሮ ኃላፊ

አቶ ዑመር ሙስጠፋ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክት ክትትልና ድጋፍ ዳይሬክቶረት ዳይሬክተር

‎በማኦና ኮሞ ልዩ ወረዳ የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው::

‎(አሶሳ፣ ሚያዚያ 23/2017 ዓ/ም) በክልሉ ማኦና ኮሞ ልዩ ወረዳ የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢሳቅ አብዱልቃድር ገለጹ።‎በአቶ ኢሳቅ አብዱልቃድር የተመራ…

በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከጣሊያን ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር በኡራ ስደስተኞች መጠለያ ጣቢያ ለሚገኙ ስደተኞች የ 5 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የገንዛብ ድጋፍ አደረገ።

በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከጣሊያን ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር በኡራ ስደስተኞች መጠለያ ጣቢያ ለሚገኙ ስደተኞች የ 5 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የገንዛብ ድጋፍ አደረገ። ‎‎በጽ/ቤቱ የሱዳን…

የክልሉ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አመራሮችና የብልፅግና ፓርቲ ህብርት አባላት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ።

በቀን 23/2017 ዓ.ም/አሶሳ/ምርታማነት ለተሟላ ሃገራዊ ሉዓላዊነት! በሚል መሪ ሃሳብ የኮሚሽኑ የብልፅግና ፓርቲ ህብረት የብልፅግና ፓርቲ ንድፈ ሃሳብ መፅሔት የሚያዚያ/2017 እትም ላይ መነሻ አድርገው ውይይት አደርገዋል፡፡ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ በራስ አቅም…