በክልሉ የኑሮ ውድነትን ለማቃለል ከህግ ማስከበር ጎን ለጎን ምርታማነትን ለማሳደግ የተጀመሩ ሥራዎችን ማጠናከር ይገባል::

(አሶሳ፣ ሐምሌ 04/2017 ዓ.ም) ‎በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኑሮ ውድነትን ለማቃለል ከህግ ማስከበር ጎን ለጎን ምርታማነትን ለማሳደግ የተጀመሩ ሥራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታሁን አብዲሳ ገለጹ። ‎ምክትል ርዕሰ…

የድባጤ ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት በወረዳዉ አሰተባባሪነት ለተረጂነት ቅነሳ ፈንድ የሚሆን 20 ሄክታር የአኩሪ አተር የእርሻ ሰራ አሰጀመረ።

ድባጤ:-ሐምሌ 17/2017 የድባጤ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት በወረዳዉ አስተባባሪነት ለተረጂነት ቅነሳ ፈንድ የሚዉል የአኩሪ አተር የእርሻ መሬት የወረዳዉ አመራሮች በተገኙበት ጎብኝት ተደርጓዋል። በጉብኝቱ ወቅት መንግስት ለተረጂነት ቅነሳ የሚሆን ፈንድ 20 ሄክታር…

አቶ አመንቴ ገሺ የኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ

አቶ ሐብታሙ ዉባልታ የኢንዱስትሪ ዘርፍ ም/ቢሮ ኃላፊ

እምቅ የተፈጥሮ ፀጋዎች ለምተው የህብረተሰቡ ህይወት በተጨባጭ እንዲለወጥ እንሰራለን ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አመራሮች ገለፁ።